ሰበር የድል ዜና

ጀግናው የትግራይ ሰራዊት ደሴ ከተማ ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥረዋል።

ጀግናው የትግራይ ሰራዊት ደሴ ከተማ ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩን የትግራይ ሰራዊት ወታደራዊ ኮማንድ አስታወቀ። ወታደራዊ ኮማንዱ እንዳስታወቀዉ ጀግናው የትግራይ ሰራዊት ደሴ ከተማ ሙሉ ለሙሉ የተቆጣጠረ ሲሆን፣ የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ደግሞ የከተማው ሰላም ከመጠበቅ ጀምሮ ከቤት እንዳይወጡ በመጠንቀቅ፣ ንብረታቸው በሚገባ እንዲጠብቁ የትግራይ ወታደራዊ ኮማንድ በጥብቅ አሳስቧል።

የትግራይ ሰራዊት ወታደራዊ ኮማንድ
ትግራይ ታሸንፋለች!!

Leave a comment

Recent posts

Quote of the week

"People ask me what I do in the winter when there's no baseball. I'll tell you what I do. I stare out the window and wait for spring."

~ Rogers Hornsby