የሆሳዕና በዓል በአክሱም ጽዮን ገዳማት ዋና ከተማ ተከብሯል።
—-
ዓመታዊው የሆሣዕና በዓል በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ምእመናን በተገኙበት ተከብሯል።

ከፋሲካ በዓል አንድ ሳምንት በፊት የሚከበረው ሆሳዕና በሁሉም የትግራይ አካባቢዎች አንጻራዊ ሰላም በሰፈነበት ተከብሯል።

የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሆሣዕና በአል በታሪካዊቷ አክሱም ከተማ ዘንድሮ በአዋጅ የተከበረበትና ምእመናን በደስታ አክብረዋል።

በየዓመቱ የቱሪስት ምንጭ በመሆን ትልቁን ሚና የተጫወተው የሆሳዕና በዓል ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ ላይ በተፈፀመው የዘር ማጥፋት ወረራ ምክንያት አልተከበረም ነባር የቱሪዝም መስህብ ቦታዎች የተጎዱትን ህዝቦችና ቀዬዎችን መልሶ ማቋቋም ይገባል።

Leave a comment

Recent posts

Quote of the week

"People ask me what I do in the winter when there's no baseball. I'll tell you what I do. I stare out the window and wait for spring."

~ Rogers Hornsby